Notice: file_put_contents(): Write of 4460 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 4096 of 8556 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-SPORT | Telegram Webview: tikvahethsport/60533 -
Telegram Group & Telegram Channel
" ባሎን ዶር ያሸነፍኩት ባሳየሁት ወጥ ብቃት ነው " ሮድሪ

ስፔናዊው የመሐል ሜዳ ተጨዋች ሮድሪ በቀጣይ ካጋጠመው ከባድ ጉዳት በማገገም በዚህ የውድድር አመት ወደ ሜዳ ሊመለስ እንደሚችል ጠቁሟል።

ሮድሪ ምን አለ ?

- "የውድድር አመቱ ረጅም ነው በዚህም መሰረት ከታሰበው ጊዜ ቀድሜ በዚህ አመት ወደ ሜዳ ልመለስ እችላለሁ።

- ባሎን ዶርን ያሸነፍኩት ባሳየሁት ወጥ ብቃት ነው ይሄ በእግር ኳስ በጣም ከባድ ነገር ነው ባለፈው አመት በወጥነት ደረጃ የሚስተካከልኝ ተጨዋች አልነበረም።

- ለባሎን ዶር ሽልማት መምረጥ ብችል ዳኒ ካርቫሀልን ሁለተኛ እንዲሁም ቪኒሰስ ጁኒየርን ሶስተኛ አደርጋለሁ።

- በማንችስተር ሲቲ ያለኝን ኮንትራት ማራዘም ቅድሚያ የምሰጠው ነገር አይደለም አሁን ላይ ትኩረቴ ካጋጠመኝ ጉዳት በማገገም ላይ ነው።" ብሏል።

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe



tg-me.com/tikvahethsport/60533
Create:
Last Update:

" ባሎን ዶር ያሸነፍኩት ባሳየሁት ወጥ ብቃት ነው " ሮድሪ

ስፔናዊው የመሐል ሜዳ ተጨዋች ሮድሪ በቀጣይ ካጋጠመው ከባድ ጉዳት በማገገም በዚህ የውድድር አመት ወደ ሜዳ ሊመለስ እንደሚችል ጠቁሟል።

ሮድሪ ምን አለ ?

- "የውድድር አመቱ ረጅም ነው በዚህም መሰረት ከታሰበው ጊዜ ቀድሜ በዚህ አመት ወደ ሜዳ ልመለስ እችላለሁ።

- ባሎን ዶርን ያሸነፍኩት ባሳየሁት ወጥ ብቃት ነው ይሄ በእግር ኳስ በጣም ከባድ ነገር ነው ባለፈው አመት በወጥነት ደረጃ የሚስተካከልኝ ተጨዋች አልነበረም።

- ለባሎን ዶር ሽልማት መምረጥ ብችል ዳኒ ካርቫሀልን ሁለተኛ እንዲሁም ቪኒሰስ ጁኒየርን ሶስተኛ አደርጋለሁ።

- በማንችስተር ሲቲ ያለኝን ኮንትራት ማራዘም ቅድሚያ የምሰጠው ነገር አይደለም አሁን ላይ ትኩረቴ ካጋጠመኝ ጉዳት በማገገም ላይ ነው።" ብሏል።

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe

BY TIKVAH-SPORT




Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethsport/60533

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH SPORT Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

What is Telegram?

Telegram’s stand out feature is its encryption scheme that keeps messages and media secure in transit. The scheme is known as MTProto and is based on 256-bit AES encryption, RSA encryption, and Diffie-Hellman key exchange. The result of this complicated and technical-sounding jargon? A messaging service that claims to keep your data safe.Why do we say claims? When dealing with security, you always want to leave room for scrutiny, and a few cryptography experts have criticized the system. Overall, any level of encryption is better than none, but a level of discretion should always be observed with any online connected system, even Telegram.

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

TIKVAH SPORT from ca


Telegram TIKVAH-SPORT
FROM USA